am_2co_text_ulb/06/04.txt

1 line
544 B
Plaintext
Raw Normal View History

ከዚያ ይልቅ ራሳችንን በሁሉ ድርጊቶቻችን የእግዚአብሔር አገልጋዮች መሆናችንን እናስረግጣለን፤ይህም በመፅናት፥በመከራ፥በብዙ ትጋት፥ እንቅልፍ በማጣት፥በርሃብ፥ በንፅህና፥በእውቀት፥በትዕግስት፥በርህራሄ፥በመንፈስ ቅዱስ፥በእውነተኛ ፍቅር፥በእውነት ቃል፥በእግዚአብሔር ሃይል ለቀኝ እና ለግራ ለሚሆን ለፅድቅ የጦር ዕቃ ነው።