1 line
500 B
Plaintext
1 line
500 B
Plaintext
|
ለሚጠፉት ሰዎች፥ለሞት የሚሆን የሞት ሽታ ስንሆን ለሚድኑት ደግሞ ለህይወት የሚሆን የህይወት ሽታ ነን። ለነዚህ ነገሮች የበቃ ማነው? የእግዚአብሔርን ቃል እንድሚነግዱበት እንደ ብዙዎች አይደለንም። በዚያ ፈንታ በእግዚአብሔር ፊት፥ ከእግዚአብሔር እንደተላክን በክርስቶስ ሆነን በቅን ልቦና እንናገራለን።
|