3 lines
749 B
Plaintext
3 lines
749 B
Plaintext
\v 6 ከዚያም ካሕናቱ የተቀደሰውን ታቦት ቤተመቅደሱ ውስጥ ወደ አለው ቅድስተ ቅዱሳት አመጡት እና ክንፉም በሆኑት ፍጡራን ሀውልት ክንፍ ሥር አኖሩት፡፡
|
|
\v 7 የነዚያ ሀውልቶች ክንፎች በታቦቱ እና የእርሱ መሸከሚያ በሆኑት እንጨቶች ላይ ተዘርግተዋል፡፡
|
|
\v 8 እንጨቶቹ በጣም ረጃጅም ናቸው፡፡ በመሆኑም የእንጨቶቹ ጫፍ ወደ ቅድስቱ ቅዱሳኑ መግቢያ በር ላይ ለቀመሰው ሊታዩ ይችሉ ነበር ከቤተመቅደሱ ውጭ በቆሙ ሰዎች ግን አይታዩም፡፡ እነዚያ እንጨቶች አሁንም አሉ፡፡ |