Tue Jun 13 2017 00:15:19 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-13 00:15:20 -04:00
parent d295c6bb90
commit f356f197b0
3 changed files with 8 additions and 1 deletions

3
08/14.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 14 ከዚያም ሕዝቡ እያየ እንደቆመ ንጉሡ ወደ ኋላው ዘሮ ሕዝቡን እየተመለከተ እንዲባርካቸው እግዚአብሔርን ጠየቀ፡፡
\v 15 እንዲህ በማለት “እኛ እሥራኤላውያን የራሱ እንድንሆን ያደረገ እግዚአብሔር ይመስገን ለአባቴ ለዳዊት የገባለትን ቃል ኪዳን በራሱ ኃይል አደረገው፡፡ ይህ ነበር የሰጠው ተስፋ
\v 16 ሕዝቤን ከግብጽ ካወጣሁበት ጊዜ አንሥቶ ሕዝቤ በዚያ እኔን የሚያመልክበት ቤተመቅደስ የሚሠራበትን ሥፍራ በማንኛውም የእሥራኤል ከተማ ውስጥ በፍፁም አልመረጥኩም፡፡ ሕዝቤን እንድትመራ ነገር ግን አንተን ዳዊትን መረጥኩ”

3
08/17.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 17 ከዚያ ሰለሞን እንዲህ አለ “አባቴ ዳዊት እኛ የእሥራኤል ሕዝቦች አምላካችንን እግዚአብሔርን የምናመልክበትን ቤተመቅደስ ሊሠራ ፈለገ
\v 18 እግዚአብሔር ግን እንዲህ አለው ቤተመቅደስ ልትሠራልኝ ፈልገሀል ልታደርገ የፈለከው ጥሩ ነው
\v 19 ይሁን አንጂ ቤተመቅደሱን እንዲሠራልኝ የምፈልገው ሰው አንተ አይደለህም ቤተመቅደስ እንዲሠራልኝ የፈለኩት ከወንድ ልጆችህ አንዱን ነው፡፡

View File

@ -163,6 +163,7 @@
"08-03",
"08-06",
"08-09",
"08-12"
"08-12",
"08-14"
]
}