Wed Jun 14 2017 00:12:04 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)
This commit is contained in:
parent
8ba0c04453
commit
8d6cca1e3f
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 26 ነቢዩን ከይሁዳ ወደቤቱ ያመጣው ሽማግሌ ስለነገሩ በሰማ ጊዜ እንዲህ አለ “ይህ ሰው እግዚአብሔር እንዲያደርግ ያዘዘውን ያልታዘዘ ነው ለዚህ ነው እግዚአብሔር አንበሳ እንዲያጠቃውና እንዲገድለው የፈቀደው እግዚአብሔር ይሆናል ያለውም ይህ ነው፡፡” \v 27 ከዚያም ልጆቹን “አህያም ላይ ኮርቻ አድረጉ አለ” ያዘዛቸውን አደረጉ \v 28 በአህያው እየጋለበ ሄደና የነቢዩን አስከሬን መንገዱ ላይ አገኘው የሟቹ አህያ እና አንበሳውም እስከዚያን ጊዜ እሬሣው አጠገብ ቆመው ነበር፡፡ አንበሳው ከነብዩ አስከሬን ምንም አልበላም አህያውንም አልነካውም፡፡
|
||||
\v 26 ነቢዩን ከይሁዳ ወደቤቱ ያመጣው ሽማግሌ ስለነገሩ በሰማ ጊዜ እንዲህ አለ “ይህ ሰው እግዚአብሔር እንዲያደርግ ያዘዘውን ያልታዘዘ ነው ለዚህ ነው እግዚአብሔር አንበሳ እንዲያጠቃውና እንዲገድለው የፈቀደው እግዚአብሔር ይሆናል ያለውም ይህ ነው፡፡” \v 27 ከዚያም ልጆቹን “አህያም ላይ ኮርቻ አድረጉ አለ” ያዘዛቸውን አደረጉ \v 28 በአህያው እየጋለበ ሄደና የነቢዩን አስከሬን መንገዱ ላይ አገኘው የሟቹ አህያ እና አንበሳውም እስከዚያን ጊዜ እሬሣው አጠገብ ቆመው ነበር፡፡ አንበሳው ከነብዩ አስከሬን ምንም አልበላም አህያውንም አልነካውም፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
\v 29 ሽማግሌው የነብዩን አሰክሬን አንስቶ በአህያው ላይ በማድረግ ወደ ቤቴል መልሶ አመጣው ይህን ያደረገው ለእርሱ የሀዘን ሥርዓት ለማድረግ እና አስከሬኑን ለመቅበር ነው፡፡ \v 30 የነቢዩን አስከሬን ሌሎች ቤተሰቦቹ በተቀበሩበት መቃብር ቀበረው ከዚያም እርሱና ወንድ ልጆቹ ወንድማችን ሆይ በጣም አዝነናል እያሉ ኃዘናቸውን ገለጡ፡፡
|
|
@ -257,6 +257,8 @@
|
|||
"13-14",
|
||||
"13-18",
|
||||
"13-20",
|
||||
"13-23"
|
||||
"13-23",
|
||||
"13-26",
|
||||
"13-29"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue