Tue Jun 13 2017 15:18:40 GMT-0400 (Eastern Daylight Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-06-13 15:18:41 -04:00
parent edc18e789d
commit 4a3c98a0cb
3 changed files with 8 additions and 1 deletions

3
11/23.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 23 እግዚአብሔር በተጨማሪም ረዞን የተባለውን ኤሊአዳ ልጅ በሰለሞን ላይ እንዲያምፅ አደረገ፡፡ ረዞን ጌታው ከሆነውና በሰሜን ደማዕቆ የዞባህ ንጉሥ ከሆነው ሀዳድ ዔዘን የኮበለስ ነበር
\v 24 ከዚያም ረዞን የሕገ ወጦች ቡድን አለቃ ሆነ ያ የሆነው የዳዊት ሠራዊት የሀዳድኤዞርን ድል ካደረገና ወታደሮቹን ሁሉ ከገደለ በኋላ ነው፡፡ ረዞን እና ሰዎቹ ወደ ደማስቆ በመሄድ እዚያ መኖር ጀመሩ እናም እዚያ ያሉት ሕዝቦች ንጉሣቸው አደረጉት
\v 25 ሰለሞን በሕይወት በነበረበት ጊዜ ሁሉ ረዞንም ደማስቆን ብቻ ሳይሆን አራምን በሞላም ይመራ በነበረ ጊዜ የእሥራኤል ጠላት ነበር ሀዳድ ያደርግ እንደነበረውም በእሥራኤል ችግር ይፈጥር ነበር፡፡

2
11/26.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 26 በሰለሞን ላይ ያመፀው ሌላ ሰው ከባለሥልጣኖቹ አንዱ የነባጥ ልጅ ኢዮርብዓም ነበር፡፡ የኤፍሬም ነገድ ከመኖርበት ክልል ከፀሬዳ ነበር የመጣው እናቱ ባልዋ የሞተባት ስትሆን ፅሩዓ ትባል ነበር፡፡
\v 27 የሆነው ነገር እንደዚህ ነው የሰለሞን ሰራተኞች ከኢየሩሳሌም በስተምሥራቅ ያለውን ጎድጓዳ ሥፍራ በመሙላትና በከተማው ዙሪያ የነበሩትን ግንቦች በመጠገን ላይ ነበሩ፡፡

View File

@ -223,6 +223,8 @@
"11-09",
"11-11",
"11-14",
"11-18"
"11-18",
"11-20",
"11-23"
]
}