Sun Jul 24 2016 11:01:48 GMT-1000 (Hawaiian Standard Time)
This commit is contained in:
parent
0b8a1ac563
commit
f80c0775b1
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 5 \v 6 ነገር ግን በመቄዶንያ በኩል ስለማልፍ ወደ እናንተ እመጣልሁ። በምሄድበት ሁሉ ለጉዞዬ ትረዱኝ ዘንድ፣ ምናልባትም ከእናንተ ጋር ልቆይና ክረምቱንም ከእናንተ ጋር ላሳልፍ እችላልሁ።
|
||||
\v 5 ነገር ግን በመቄዶንያ በኩል ስለማልፍ ወደ እናንተ እመጣልሁ። በምሄድበት ሁሉ ለጉዞዬ ትረዱኝ ዘንድ፣ \v 6 ምናልባትም ከእናንተ ጋር ልቆይና ክረምቱንም ከእናንተ ጋር ላሳልፍ እችላልሁ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 7 \v 8 \v 9 አሁን ግን ጊዜው ስለሚያጥር ላያችሁ አላስብም። ጌታ ቢፈቅድና ብመጣ ግን ከእናንተ ጋር ረዘም ላለ ጊዜ ለመቆየት ተስፋ አደርጋልሁ። በኤፌሶን ግን እስከ በዓለ ኅምሳ ድረስ እቆያልሁ፣ ሰፊ በር የተከፈተልኝ ቢሆንም ብዙ ተቃዋሚዎች አሉብኝ።
|
||||
\v 7 አሁን ግን ጊዜው ስለሚያጥር ላያችሁ አላስብም። ጌታ ቢፈቅድና ብመጣ ግን ከእናንተ ጋር ረዘም ላለ ጊዜ ለመቆየት ተስፋ አደርጋልሁ። \v 8 ግን እስከ በዓለ ኅምሳ ድረስ እቆያልሁ፣ \v 9 ሰፊ በር የተከፈተልኝ ቢሆንም ብዙ ተቃዋሚዎች አሉብኝ።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 10 \v 11 \v 12 ጢሞቴዎስ ሲመጣ፣ያለ አንዳች ፍርሃት ከእናንተ ጋር እንዲቀመጥ አድርጉ፣ እርሱ ልክ እንደ እኔ የጌታን ሥራ እየሠራ ነውና። ማንም አይናቀው። ወደ አኔ እንዲመጣም በሰላም እንዲሄድም እርዱት። ምክንያቱም ከሌሎች ወንድሞች ጋር እንዲመጣ እጠብቃልሁና ነው። ወንድማችንን አጵሎስን በተመለከተ፣ከወንድሞች ጋር በመሆን እንዲጎበኛችሁ አበረታትቼው ነበር። ነገር ግን አሁን ለመምጣት አልወሰነም፣ይሁን እንጂ ዕድሉን ሲያገኝ ይመጣል።
|
||||
\v 10 ጢሞቴዎስ ሲመጣ፣ያለ አንዳች ፍርሃት ከእናንተ ጋር እንዲቀመጥ አድርጉ፣ እርሱ ልክ እንደ እኔ የጌታን ሥራ እየሠራ ነውና። \v 11 አይናቀው። ወደ አኔ እንዲመጣም በሰላም እንዲሄድም እርዱት። ምክንያቱም ከሌሎች ወንድሞች ጋር እንዲመጣ እጠብቃልሁና ነው። \v 12 አጵሎስን በተመለከተ፣ከወንድሞች ጋር በመሆን እንዲጎበኛችሁ አበረታትቼው ነበር። ነገር ግን አሁን ለመምጣት አልወሰነም፣ይሁን እንጂ ዕድሉን ሲያገኝ ይመጣል።
|
Loading…
Reference in New Issue