Sun Jul 24 2016 10:59:48 GMT-1000 (Hawaiian Standard Time)
This commit is contained in:
parent
58c0d7d855
commit
0b8a1ac563
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 54 \v 55 የሚጠፋው የማይጠፋውን ሲለብስ፣እና ይህ ሟች የሆነው የማይሞተውን ሲለብስ፣ እንዲህ ተብሎ የተጻፈው ይፈጸማል፣"ሞት በድል ተዋጠ።" "ሞት ሆይ ድል ማድረግህ የት አለ? ሞት ሆይ መንደፊያህ የት አለ?"
|
||||
\v 54 የሚጠፋው የማይጠፋውን ሲለብስ፣እና ይህ ሟች የሆነው የማይሞተውን ሲለብስ፣ እንዲህ ተብሎ የተጻፈው ይፈጸማል፣"ሞት በድል ተዋጠ።" \v 55 ሆይ ድል ማድረግህ የት አለ? ሞት ሆይ መንደፊያህ የት አለ?"
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 56 \v 57 የሞት መንደፊያ ኃጢአት ነው፣ የኃጢአት ኃይል ደግሞ ሕጉ ነው። ነገር ግን በክርስቶስ ኢየሱስ ድል የሚሰጠን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!
|
||||
\v 56 የሞት መንደፊያ ኃጢአት ነው፣ የኃጢአት ኃይል ደግሞ ሕጉ ነው። \v 57 ግን በክርስቶስ ኢየሱስ ድል የሚሰጠን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን!
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 16 \v 1 \v 2 አሁን ደግሞ ለአማኞች የሚሰበሰበውን ገንዘብ በተመለከተ፣የገላትያ አብያተክርስቲያናት እንዳዘዝሁት ሁሉ፣እናንተም እንደዚሁ አድርጉ። በሳምንቱ የምጀመሪያ ቀን፣እያንዳንዳችሁ እንደቻላችሁት መጠን የተወሰነ ገንዘብ አጠራቅሙ።በምመጣበት ጊዜ ገንዘቡን መሰብሰብ እንድችል ይህን አድርጉ።
|
||||
\c 16 \v 1 አሁን ደግሞ ለአማኞች የሚሰበሰበውን ገንዘብ በተመለከተ፣የገላትያ አብያተክርስቲያናት እንዳዘዝሁት ሁሉ፣እናንተም እንደዚሁ አድርጉ። \v 2 የምጀመሪያ ቀን፣እያንዳንዳችሁ እንደቻላችሁት መጠን የተወሰነ ገንዘብ አጠራቅሙ።በምመጣበት ጊዜ ገንዘቡን መሰብሰብ እንድችል ይህን አድርጉ።
|
Loading…
Reference in New Issue