Mon Jul 25 2016 14:36:40 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
336cd9e87f
commit
e388edd77c
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\c 4 \v 1 \v 2 እንግዲህ ማንም ሰው እኛን የክርስቶስ አገልጋዮችና የእግዚአብሔር የተሰወረው ምሥጢር መጋቢዎች እንደሆነን ሊቆጥረን ይገባል። በዚህ መሠረት መጋቢዎች ታማኝ ሆነው መገኘት ይፈለግርባቸዋል።
|
||||
\c 4 \v 1 \v 2 እንግዲህ ማንም ሰው እኛን የክርስቶስ አገልጋዮችና የእግዚአብሔር የተሰወረው ምሥጢር መጋቢዎች እንደሆነን ሊቆጥረን ይገባል። በዚህ መሠረት መጋቢዎች ታማኝ ሆነው መገኘት ይገባቸዋል።
|
|
@ -1 +1 @@
|
|||
\v 3 \v 4 ነገር ግን በእናንተ ወይም በየትኛውም ሰው ፍርድ ቤት ብፈረድ ለእኔ በጣም ትንሽ ነገር ነው። እኔ በራሴ እንኳ አልፈርድም። እኔ ራሴ የሚከሰስበት ምን እንዳለ ምንም አላውቅም ግን በዚህ ፍጹም ነኝ ማለት አደለም። በእኔ የሚፈርድ ግን ጌታ ነው።
|
||||
\v 3 \v 4 ነገር ግን በእናንተ ወይም በየትኛውም ፍርድ ቤት መፈረድ ካለብኝ ለእኔ በጣም ትንሽ ነገር ነው። እኔ በራሴ እንኳ አልፈርድም። እኔ ራሴ የሚከሰስበት ምን እንዳለ ምንም አላውቅም ግን በዚህ ፍጹም ነኝ ማለት አደለም። በእኔ የሚፈርድ ግን ጌታ ነው።
|
Loading…
Reference in New Issue