Thu Jan 09 2020 12:10:06 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
aa39c0b256
commit
f5674c91c4
18
17/22.txt
18
17/22.txt
|
@ -9,14 +9,22 @@
|
|||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ስለ ባሪያህና ስለ ቤቱ የተናገርኸው ለዘላለም የጸና ይሁን",
|
||||
"body": ""
|
||||
"body": "፡ አት: - “ለእኔ እና ለቤቴ ቃል የገባኋውን አድርግ፣ እናም ቃል በጭራሽ አይለወጥ” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ስለ ባሪያህና ስለ ቤቱ ",
|
||||
"body": "ዳዊት ስለ ራሱ በሦስተኛው መደብ መጠሪያ እየተናገረ ነው፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ መጠሪያ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “እኔ እና ቤተሰቤ” (የመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ ወይም ሶስተኛ መደብ ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
"title": "ዘንድ ስምህ",
|
||||
"body": "እዚህ “ስም” የያህዌን ዝና ይወክላል። (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "የባሪያህም የዳዊት ቤት",
|
||||
"body": "እዚህ “ቤት” ቤተሰብን ይወክላል፡፡ አት: - “ቤተሰቤ” (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "በፊትህ ጸንቶአል",
|
||||
"body": "ይህ በገባሪ ቅርፅ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “በአንተ ምክንያት የተጠበቀ” ወይም “ከአንተ የተነሳ ይቀጥላል” (ገባሪ ወይም ተገባሪ፡ ይመልከቱ)"
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -0,0 +1,26 @@
|
|||
[
|
||||
{
|
||||
"title": "አያያዥ መግለጫ",
|
||||
"body": "ዳዊት ያህዌን ማናገር ይቀጥላል፡፡"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ባሪያህ",
|
||||
"body": "ዳዊት ራሱን “አገልጋይህ” ብሎ ይጠራል፡፡ ይህ በመጀመሪያ መደብ መጠሪያ ሊገለፅ ይችላል፡፡ አት: - “እኔ” (የመጀመሪያ ፣ ሁለተኛ ፣ ወይም ሶስተኛ መደብ፡ ይመልከቱ)"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "ቤት እንድሠራለት",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ “ቤት” የሚለው አገላለጽ የሚያመለክተው የዳዊት ዘር እንደ እስራኤል ገዥዎች ሆነው እንደሚቀጥሉ ነው፡፡\nበ1ኛ ዜና 17፡4 እግዚአብሔር ለዳዊት ቤት የሚሠራለት እርሱ እንዳልሆነ ይነገረዋል፡፡ እዚያም “ቤት” ቤተ መቅደስን ይወክላል፡፡ ቋንቋዎ ሁለቱንም ሀሳቦች መግለፅ የሚችል ቃል ካለው እዚህ እና በ17፡4 ይጠቀሙበ ፡፡ (የባሕሪ ስም: ይመልከቱ)\n\n"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "እኔ ባሪያህ …በልቡ ደፈረ",
|
||||
"body": "እዚህ ላይ የተጠቀሰው “ድፍረት” የሚለው ስም “መበረታታት” በሚለው ግስ ሊገለጽ ይችላል፡፡ አት፡- “እኔ አገልጋይህ ተበረታቻለሁ”"
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "አሁንም",
|
||||
"body": ""
|
||||
},
|
||||
{
|
||||
"title": "",
|
||||
"body": ""
|
||||
}
|
||||
]
|
|
@ -286,6 +286,7 @@
|
|||
"17-11",
|
||||
"17-13",
|
||||
"17-16",
|
||||
"17-19"
|
||||
"17-19",
|
||||
"17-22"
|
||||
]
|
||||
}
|
Loading…
Reference in New Issue