Thu Aug 10 2017 16:58:07 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-08-10 16:58:09 +03:00
parent a5ee80118f
commit ebbdca3836
4 changed files with 19 additions and 0 deletions

4
16/28.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,4 @@
\v 28 \v 29 28 እናንት በዓለም ሁሉ ያላችሁ ሕዝቦች ያህዌን አመሰግኑ፣
ለገናና ሥልጣኑ ያህዌን ወድሱት!
29 በክቡር መቅደሱ ያህዌን አመሰግኑ
ስጦታ ይዛችሁ በፊቱ ቅረቡ፡፡

6
16/30.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
30 እርሱ መልካምና እጅግ ኃያል፣
ከእናንተ ፍጹም ልዩ ነውና በፊቱ በፍርሃት ሁኑ፡፡
ዓለም በጽኑ ተመሥርታለች
ለዘላለምም አትናወጥም፡፡
31 በሰማይና በምድር ያሉ ሁሉ ደስ ይበላቸው
ሰዎች ሁሉ ‹‹ያህዌ ንጉሣችን! ይበሉ፡፡

3
16/32.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
32 ውቅያኖሶችና ውስጣቸው ያሉ ፍጥረታት ሁሉ፣ ደስ ይበላቸው
ሜዳዎችና በእነርሱ ያሉ ሁሉ ሐሤት ያድርጉ፡፡
33 ያን ጊዜ የዱር ዛፎች በእግዚአብሔር ፊት ደስ ይላቸዋል፤ በደስታ ይዘምራሉ በምድር ለመፍረድ ይመጣል፡፡

6
16/34.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,6 @@
34 እርሱ ያደረገው ሁሉ መልካም ነውና ያህዌን አመስግኑ፤
ፍቅሩ ለዘላለም ጸንቶ ይኖራል፡፡
35 እግዚአብሔርን፣ ‹‹አንተ አዳኛችን እግዚአብሔር ሆይ፣
በአንድነት ሰብስበን ከአሕዛብ ሰራዊት ታደገን፣
በዚያ ጊዜ እናመሰግንሃለን፣
በደስታ እንወድስሃለን›› በሉት፡፡