Thu Aug 10 2017 16:56:11 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
a080477554
commit
a5ee80118f
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 12 \v 13 \v 14 12 ያደረጋቸውን ድንቅ ሥራዎች ሁሉ
|
||||
ተአምራቱንና የሰጠውን ፍርድ አትርሱ፡፡
|
||||
13 እኛ የባርያው የያዕቆብ ዘር
|
||||
እርሱ የመረጠው የእስራኤል ሕዝብ ነን፡፡
|
||||
14 ያህዌ አምላካችን ነው፡፡
|
||||
ጻድቅ ሕጉ በመላው ዓለም
|
||||
ሕዝብ ይታወቅ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
\v 15 \v 16 \v 17 \v 18 15 ኪዳኑን አልረሳም፣
|
||||
ለሺህ ትውልድ ኪዳን አደረገ፡፡
|
||||
16 ያ ከአብርሃም ጋር ያደረገው
|
||||
ለይሳሐቅም የደገመው ኪዳን ነው፡፡
|
||||
17 ለእስራኤል ያደረገው ኪዳን ነው፡፡
|
||||
ኪዳኑ ለዘላለም ይጸናል፡፡
|
||||
18 ‹‹ለዘላለም የአንተና የልጆችህ እንደሆን የከነዓንን ምድር እሰጥሃለሁ›› አለ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,7 @@
|
|||
19 እርሱ እንደዚያ ያለው፣ በቁጥር ጥቂት እያሉ
|
||||
በዚያ ምድር ከሚኖሩ ሰዎች በቁጥር ያነሱ መጻተኞች እያሉ ነበር፡፡
|
||||
20 ከአንዱ አገር ወደ ሌላው አገር፣
|
||||
ከአንዱ መንግሥት ወደ ሌለው መንግሥት ተንከራተቱ፡፡
|
||||
21 ሆኖም፣ ማንም እንዲጨቁናቸው አልፈቀደም
|
||||
22 ‹‹እኔ የመርጥኃቸውን ሕዝብ አትጉዱ፣
|
||||
ነቢያቶቼንም አትንኩ›› በማት ነገሥታትንነ ገሠጸ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,4 @@
|
|||
\v 23 \v 24 23 በመላው ዓለም ያላችሁ ሰዎች ለያህዌ ዘምሩ!
|
||||
እኛን ማዳኑን በየዕለቱ ለሰው ሁሉ ተናገሩ፡፡
|
||||
24 ታላቅነቱን በሕዝቦች መካከል
|
||||
ድንቅ ሥራውንም ለሰዎች ሁሉ አውሩ፡፡
|
Loading…
Reference in New Issue