Thu Aug 10 2017 15:43:33 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-08-10 15:43:33 +03:00
parent 2df848cbef
commit 59064c1601
4 changed files with 4 additions and 0 deletions

1
08/01.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\c 8 \v 1 \v 2 \v 3 \v 4 \v 5 1 ብንያም ቤላ፣ አስቤል፣ አሐራ፣ 2 ኖሐ፣ ራፋን የተባሉ አምስት ልጆች ነበሩት፡፡ 3 የቤላ ወንዶች ልጆች አዳር፣ ጌራ፣ አቢሁድ፣ 4 አቢሱ፣ ናዕማን፣ አሖዋ፣ 5 ጌራ፣ ሰፋፋና ሐራም ናቸው፡፡

1
08/06.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 6 \v 7 6 ከጌራ ወንዶች ልጆች አንዱ ኤሑድ ነበር፡፡ የጌራ ዘሮች በጌባ ይኖሩ የነበሩ የቤተ ሰብ አለቆች ነበሩ፤ በኃላ ግን ወደ መሐናት ለመሸሽ ተገደዱ፡፡ 7 የኤሑድ ወንዶች ልጆች ናዕማን፣ አኪራና ጌራ ናቸው፡፡

1
08/08.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
8-11 ከብንያም ዘሮች አንዱ የሆነው ሸሐራይም ነበረ፤ እርሱና ሚስቱ ሑሺም አቢጡብና ኤልፍዓል የተባሉ ሁለት ወንዶች ልጆች ወለዱ፡፡ በሞዓብ አካባቢ በነበረ ጊዜ ሽሐራይም ሑሺምንና በዕራን የተባለችውን ሌላ ሚስቱን ፈትቶ ሖዴሽ የምትባል ሚስት አገባ፤ ከእርሷም ዮባብ፣ ደብያ፣ ማሴ፣ ማልካም፣ ይዑጽ፣ ሸክያንና ማርማን የተባለ ሰባት ወንዶች ልጆች ወለደ፡፡ ሁሉም የቤተ ሰብ አለቆች ነበሩ፡፡

1
08/12.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
12-13 የአልፍዓል ወንዶች ልጆች ዔቤር፣ ሚሸም፣ ሻሜድ በሪዓና ሸማዕ ናቸው፡፡ በሪዓና ሽማዕ በኤሎን ከተማ የነበሩ የቤተ ሰብ አለቆች ነበሩ፡፡ በጋት ይኖሩ የነበሩ ሰዎችን ከከተማቸው አባረሩ፡፡