Thu Aug 10 2017 15:31:33 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)
This commit is contained in:
parent
9707ba7cf5
commit
2df848cbef
|
@ -0,0 +1,8 @@
|
|||
\v 25 \v 26 \v 27 25 ሌላው የኤፍሬም ወንድ ልጅ ፋፌ ነው፡፡
|
||||
ፋፌ ራሴፍን ወለደ፤
|
||||
ራሴፍ ቴላን ወለደ፤
|
||||
ቴላ ታሐን ወለደ፤
|
||||
26 ታሖን ለአዳን ወለደ፤
|
||||
ለአዳ አማሁድን ወለደ
|
||||
አሚሁድ አሊሰማን ወለደ፤
|
||||
27 አሊሰማ ነዌን ወለደ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,5 @@
|
|||
28 ይህ የኤፍሬም ዘሮች ይኖሩባቸው የነበሩ ከተሞችና አካባቢዎች ስም ዝርዝር ነው፡፡
|
||||
ቤቴልና በአቅራቢው ያሉ መንደሮች፣
|
||||
በስተ ምሥራቅ ኔዒራን፣ በስተ ምዕራብ ጌዝርና በአቅራቢያው ያለ መንደሮች፣ እንዲሁም ሴኬምና በአቅራቢያው ያሉ መንደሮች፣
|
||||
እነዚህ መንደሮች በስተ ሰሜን እስከ ዓያንና መንደሮቿን ያጠቃልላሉ፡፡
|
||||
29 የምናሴ ዘሮች ወሰን ላይ ቤትሰን፣ ታዕናክ፣ መሂዶና ዶር የሚባሉ ከተሞችና መንደሮች ነበሩ፡፡ በእነዚህ ቦታዎች ሁሉ ይኖሩ የነበሩት የያዕቆብ ልጅ የዮሴፍ ዘሮች ነበሩ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,3 @@
|
|||
\v 30 \v 31 \v 32 30 የአሴር ወንዶች ልጆች ዪምና፣ የሱዋ፣ በሪዓ ሲሆኑ እኅታቸውም ሴራሕ ትባል ነበር፡፡
|
||||
31. የበሪዓ ወንዶች ልጆች ሐቤርና መልክኤል ናቸው፡፡ መልክኤል የቢርዛዊት አባት ነበር፡፡
|
||||
32 ሐቤርም ያፍሌጥን፣ ሰሜርን፣ ከታምንና እኅታቸውን ሶላን ወለደ፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
33 የያፍሌጥ ወንዶች ልጆች ፉሴክ፣ ቢምሃል ዓሲት ናቸው፡፡
|
||||
34 የያፍሌጥ ታናሽ ወንድም ሳሜ ወንዶች ልጆች ሮአጋ፣ ይሑባና አራም ናቸው፡፡ 35 የሳሜ ታናሽ ወንድም የኤላም ወንዶች ልጆች ጻፉ፣ ይምና፣ ሴሌስ እና አማል ናቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
36 የጻፉ ወንዶች ልጆች ሱዋ፣ ሐርኔፍር፣ ሦጋል፣ ቤሪ፣ ይምራ 37 ቤጴር፣ ሆድ፣ ሳማ፣ ሰሊሳ፣ ይትራንና ብኤራ ናቸው፡፡
|
||||
38 የዮቴር ወንዶች ልጆች ዩሮኒ፣ ፊስጳ፣ ኢራ ናቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1 @@
|
|||
39 የዑላ ወንዶች ልጆች ኤራ፣ ሐኒኤል፣ ሪጽያ ናቸው፡፡ 40 እነዚህ ሁሉ የአሴር ዘሮች ሲሆኑ፣ ሁሉም የቤተ ሰብ አለቆች ነበሩ፤ ጎበዝ መሪዎችና ጥሩ ተዋጊዎችም ነበሩ፡፡ በትውልድ መዝገባቸው እንደ ተጻፈው ሰራዊቱ ውስጥ ለማገልገል ብቁ የሆኑ ሃያ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩዋቸው፡፡
|
|
@ -0,0 +1,2 @@
|
|||
|
||||
ምዕራፍ 8
|
Loading…
Reference in New Issue