From 2df848cbefdc17354f6e7c160c6eaac4d2501922 Mon Sep 17 00:00:00 2001 From: tsDesktop Date: Thu, 10 Aug 2017 15:31:33 +0300 Subject: [PATCH] Thu Aug 10 2017 15:31:33 GMT+0300 (E. Africa Standard Time) --- 07/25.txt | 8 ++++++++ 07/28.txt | 5 +++++ 07/30.txt | 3 +++ 07/33.txt | 2 ++ 07/36.txt | 2 ++ 07/39.txt | 1 + 08/title.txt | 2 ++ 7 files changed, 23 insertions(+) create mode 100644 07/25.txt create mode 100644 07/28.txt create mode 100644 07/30.txt create mode 100644 07/33.txt create mode 100644 07/36.txt create mode 100644 07/39.txt create mode 100644 08/title.txt diff --git a/07/25.txt b/07/25.txt new file mode 100644 index 0000000..8ca7a27 --- /dev/null +++ b/07/25.txt @@ -0,0 +1,8 @@ +\v 25 \v 26 \v 27 25 ሌላው የኤፍሬም ወንድ ልጅ ፋፌ ነው፡፡ +ፋፌ ራሴፍን ወለደ፤ +ራሴፍ ቴላን ወለደ፤ +ቴላ ታሐን ወለደ፤ +26 ታሖን ለአዳን ወለደ፤ +ለአዳ አማሁድን ወለደ +አሚሁድ አሊሰማን ወለደ፤ +27 አሊሰማ ነዌን ወለደ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/07/28.txt b/07/28.txt new file mode 100644 index 0000000..fddde26 --- /dev/null +++ b/07/28.txt @@ -0,0 +1,5 @@ +28 ይህ የኤፍሬም ዘሮች ይኖሩባቸው የነበሩ ከተሞችና አካባቢዎች ስም ዝርዝር ነው፡፡ +ቤቴልና በአቅራቢው ያሉ መንደሮች፣ +በስተ ምሥራቅ ኔዒራን፣ በስተ ምዕራብ ጌዝርና በአቅራቢያው ያለ መንደሮች፣ እንዲሁም ሴኬምና በአቅራቢያው ያሉ መንደሮች፣ +እነዚህ መንደሮች በስተ ሰሜን እስከ ዓያንና መንደሮቿን ያጠቃልላሉ፡፡ +29 የምናሴ ዘሮች ወሰን ላይ ቤትሰን፣ ታዕናክ፣ መሂዶና ዶር የሚባሉ ከተሞችና መንደሮች ነበሩ፡፡ በእነዚህ ቦታዎች ሁሉ ይኖሩ የነበሩት የያዕቆብ ልጅ የዮሴፍ ዘሮች ነበሩ፡፡ diff --git a/07/30.txt b/07/30.txt new file mode 100644 index 0000000..f47a0e4 --- /dev/null +++ b/07/30.txt @@ -0,0 +1,3 @@ +\v 30 \v 31 \v 32 30 የአሴር ወንዶች ልጆች ዪምና፣ የሱዋ፣ በሪዓ ሲሆኑ እኅታቸውም ሴራሕ ትባል ነበር፡፡ +31. የበሪዓ ወንዶች ልጆች ሐቤርና መልክኤል ናቸው፡፡ መልክኤል የቢርዛዊት አባት ነበር፡፡ +32 ሐቤርም ያፍሌጥን፣ ሰሜርን፣ ከታምንና እኅታቸውን ሶላን ወለደ፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/07/33.txt b/07/33.txt new file mode 100644 index 0000000..83f6276 --- /dev/null +++ b/07/33.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +33 የያፍሌጥ ወንዶች ልጆች ፉሴክ፣ ቢምሃል ዓሲት ናቸው፡፡ +34 የያፍሌጥ ታናሽ ወንድም ሳሜ ወንዶች ልጆች ሮአጋ፣ ይሑባና አራም ናቸው፡፡ 35 የሳሜ ታናሽ ወንድም የኤላም ወንዶች ልጆች ጻፉ፣ ይምና፣ ሴሌስ እና አማል ናቸው፡፡ diff --git a/07/36.txt b/07/36.txt new file mode 100644 index 0000000..d485f30 --- /dev/null +++ b/07/36.txt @@ -0,0 +1,2 @@ +36 የጻፉ ወንዶች ልጆች ሱዋ፣ ሐርኔፍር፣ ሦጋል፣ ቤሪ፣ ይምራ 37 ቤጴር፣ ሆድ፣ ሳማ፣ ሰሊሳ፣ ይትራንና ብኤራ ናቸው፡፡ +38 የዮቴር ወንዶች ልጆች ዩሮኒ፣ ፊስጳ፣ ኢራ ናቸው፡፡ diff --git a/07/39.txt b/07/39.txt new file mode 100644 index 0000000..adbbbb8 --- /dev/null +++ b/07/39.txt @@ -0,0 +1 @@ +39 የዑላ ወንዶች ልጆች ኤራ፣ ሐኒኤል፣ ሪጽያ ናቸው፡፡ 40 እነዚህ ሁሉ የአሴር ዘሮች ሲሆኑ፣ ሁሉም የቤተ ሰብ አለቆች ነበሩ፤ ጎበዝ መሪዎችና ጥሩ ተዋጊዎችም ነበሩ፡፡ በትውልድ መዝገባቸው እንደ ተጻፈው ሰራዊቱ ውስጥ ለማገልገል ብቁ የሆኑ ሃያ ስድስት ሺህ ሰዎች ነበሩዋቸው፡፡ \ No newline at end of file diff --git a/08/title.txt b/08/title.txt new file mode 100644 index 0000000..dabc69f --- /dev/null +++ b/08/title.txt @@ -0,0 +1,2 @@ + +ምዕራፍ 8