Thu Aug 10 2017 12:17:12 GMT+0300 (E. Africa Standard Time)

This commit is contained in:
tsDesktop 2017-08-10 12:17:12 +03:00
parent d69e028cb0
commit 48b848264a
8 changed files with 17 additions and 0 deletions

1
01/24.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 24 \v 25 \v 26 \v 27 24 ሴም፣ አርፋክስድን፣ ሰለን፣ 25 ዔቦርን፣ ፋሌቅን ራግውን 26 ሴሮሕን፣ ናኮርን፣ ታራን፣ 27 እንዲሁም በኃላ አብርሃም የተባለው አብራምን ወለደ፡፡

1
01/28.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 28 \v 29 \v 30 \v 31 28 የአብርሃም ወንዶች ልጆ ይስሐቅና እስማኤል ናቸው፡፡ 29 እስማኤል አብርሃም ከአገልጋዩ ከአጋር የወለደው ነው፡፡ ዐሥራ ሁለቱ የእስማኤል ወንዶች ልጆች የበኩር ልጁ ነባዮት፣ ቄዳር፣ ነብ፣ ዳንኤል፣ መብሳም፣ 30 ማስማዕ፣ ዱማ፣ ማሣ፣ ኩዳን፣ ቴማን፣ 31 ኢጡር፣ ናፌስ እና ቄድማ ናቸው፡፡

1
01/32.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1 @@
\v 32 \v 33 32 የአብርሃም ሚስት ሣራ ከሞተች በኃላ፣ ኬጡራ የምትባል ሌላ ሚስት አገባ፡፡ ከእርሷ የተወለዱ ወንዶች ልጆች ዘምራን፤ ዮቅሳን፣ ሜዳን፣ ምድያም የስቦቅና ስዌሕ ናቸው፡፡ የዮቅሳን ወንዶች ልጆች ሳባ እና ድዳን ናቸው፡፡ 33 የምድያም ወንዶች ልጆች ጌፌር፣ ዔፌር፣ ሄኖኅ፣ አቢዳዕ፣ ኤልዳዓ ናቸው፡፡

3
01/34.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
34 አብርሃም ከሣራ የወለደው ይስሐቅን ነበር፤ ይስሐቅ ዔሳውንና በኃላ እስራኤል የተባለው ያዕቆብን ወለደ፡፡
35 የዔሳው ወንዶች ልጆች ኤልፋዝ፣ ራጉኤል፤ የዑስ፣ የዕላም እና ቆሬ ናቸው፡፡
36 የኤልፋዝ ወንዶች ልጆች ቴማን፣ ኦማር ስፎ፣ ጐቶም፣ ቂኔዝ፣ ቲምናዕ፣ አማሌቅ ናቸው፡፡ 37 የራጉኤል ወንዶች ልጆች ናሖት፣ ዛራ፣ ሣማ፣ እና ሚዛህ ናቸው፡፡

3
01/38.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 38 \v 39 \v 40 38 ሌላው የዔሳው ወንድ ልጅ ሴይር ነው፡፡ የሴይር ልጆች በኤዶም አካባቢ ይኖሩ ነበር፡፡ የእርሱ ወንዶች ልጆች ሎጣን፣ ሦባል፣ ድብዖን፣ ዓና፣ ዲሶን፣ ኤጽር፣ እና ዲሳን ናቸው፡፡
39 የሎጣን ወንዶች ልጆች ሖሪ እና ሄማም ሲሆኑ፣ የሎጣን እኅት ቲሞናዕ ነበረች፡፡
40 የሦባል ወንዶች ልጆች ዔልዋን፣ ማኔሐት፣ ዔባል፣ ስፎ እና አውናም ናቸው፡፡

2
01/41.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,2 @@
\v 41 \v 42 41. የዓና ወንድ ልጅ ዲሶን ነበር፡፡ የዲሶን ወንዶች ልጆች ሔምዳን፣ ኤስባን፣ ይትራን እና ክራን ናቸው፡፡
42 የኤጽር ወንዶች ልጆች ቢልሐን፣ ዛሪዋንና ዓቃን ናቸው፡፡

3
01/43.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
43 በእስራኤል አንድም ንጉሥ ከመንገሡ በፊት የኤዶምን አካባቢ ይገዙ የነበሩ ነገሥታት እነዚህ ናቸው፤ የቢዖር ልጅ ባላቅ የኤዶም ንጉሥ ነበር፤ እርሱ የነገሠባት ከተማ ስም ዲንሃባ ትባል ነበር፡፡
44 ባላቅ ሲሞት የባሶራ ልጅ የዛራ ልጅ ኢዮባብ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ፡፡
45 ኢዮባብ ሲሞት የቴማን አገር ሰው የሆነው ሑሳም በእግሩ ተተክቶ ነገሠ፡፡

3
01/46.txt Normal file
View File

@ -0,0 +1,3 @@
\v 46 \v 47 \v 48 46 ሑሳም ሲሞት የቤዳድ ልጅ ሐዳድ በእግሩ ተተክቶ በዓዊት ነገሠ፡፡ የሐዳድ ሰራዊት ሞዓብ አካባቢ የነበረውን የምድያም ጦር ድል አደረገ፡፡
47 ሐዳድ ሲሞ የመሥሬቃ ሰው የሆነው ሠምላ በእግሩ ተተክቶ ነገሠ፡፡
48 ሠምላ ሲሞት በወንዙ አጠገብ ያለችው የርኆቦት ሰው የሆነው ሳኡል በእግሩ ተተክቶ ነገሠ፡፡