am_tw/bible/other/wrong.md

688 B

በደል፣ መበደል፣ መጉዳት

በደል፣ በመደልና መጉዳት ሌላው ሰው ላይ አካላዊ፣ ስሜታዊና ሕግን ተገን በማድረግ ጉዳት ማድረስ ማለት ነው።

  • ሌላው ላይ ጉዳት ማድረስ ትክክል ባልሆነ ፍትሕ በተጓደለበት ሁኔታ ሰውን መጉዳት ማለት ነው።
  • አንድን ሰው መበደል የሚባለው ያ ሰው ላይ መጥፎ ወይም ጭካኔ ያለበት ነገር ሲፈጸም ነው።
  • ይህ ቃል አንድን ሰው ብቻ ሳይሆን ብዙዎች ላይ ጉዳት ማድረስን በተመለከተም ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል።