am_tw/bible/other/vineyard.md

580 B

የወይን እርሻ

የወይን እርሻ ወይም ልማት ወይን የሚበቅልበት ወይን፣ በእንክብካቤ የሚያድግበት ቦታ ነው።

  • ወይን መትከልና ማልማት በጣም አድካሚ ሥራ ነው።
  • ፍሬዎቹን ከሌቦችና ከእንስሳት ለመጠበቅ ሲባል የወይን እርሻ ዙሪያ ግንብ ይሠራል።
  • እግዚአብሔር እስራኤልን እንክብካቤ ቢደረግለትም መልካም ፍሬ ማፍራት ካልቻለ ወይን እርሻ ጋር አመሳስሏቸዋል።