932 B
932 B
ቀረጥ ሰብሳቢ
የቀረጥ ሰብሳቢ ሥራ ከሰዎች የተቀበለውን ገንዘብ ለመንግሥት ማስተላለፍ ነበር
- ኢየሱስና ሐዋርያቱ ባገለገሉበት ዘመን የሮም መንግሥት አይሁዳውያንን ቀረጥ ያስከፍል ነበር
- ለሮም መንግሥት ቀረጥ ይሰበስቡ የነበሩ ሰዎች መንግሥት ከሚጠይቀው የበለጠ ገንዘብ ከሕዝቡ ይጠይቁ ነበር። ቀረጥ ሰብሳቢዎቹ ያንን ገንዘብ ለራሳቸው ይወስዱት ነበር
- ሰዎችን በማታለላቸውና ለባዕዱ የሮም መንግሥት በመሥራታቸው አይሁድ ቀረጥ ሰብሳቢዎችን በጣም የባሰባቸው ኅጢአተኞች እንደሆኑ ይቆጥሩ ነበር። ለባዕድ መንግሥት መሥራታቸው የገዛ ሕዝባቸውን የካዱ አድርጓቸው ነበር