1006 B
1006 B
አንገተ ደንዳና፣ ግርት
“አንገተ ደንዳና” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር ለእግዚአብሔር ባለ መታዘዝ የዳኑትንና ተግሣጹን የማይቀበሉ ሰዎችን ያመለክታል። እነዚህ ትዕቢተኞች ናቸው።
- የመሲሑን መምጣት የነገሯቸውን ነቢያትን በተመለከተ ባሳዩት ዝንባሌ እስራኤላውያን አንገተ ደንዳና ሆነዋል
- ሐሰተኛ አማልክትን በማምለክ በመቀጠላቸው እስራኤላውያን አንገተ ደንዳኖች መሆናቸው ታይቷል
- ይህ ቃል፣ “በግትርነት የጸና” ወይም፣ “እብሪተኛና መመለስ የማይፈልግ” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል
- አንገተ ደንዳና ሰው ለእግዚአብሔር ሥልጣን አይገዛም
- ሌሎች ቋንቋዎች ተመሳሳይ ትርጉም ያለው ፈሊጣዊ አነጋገር ሊኖራቸው ይችላል