980 B
980 B
በረዶ
“በረዶ” ተራሮችን በመሳሰሉ ከፍታ ቦታዎች ወይም የዓለማችን ሰሜን ወይም ደቡብ ጫፍ ላይ የሚወርድ ውሃ አዘል ጠጣር ነገር ነው
- በክረምት ኢየሩሳሌም ላይ በረዶ ይጥላል ሆኖም፣ ብዙ ጊዜ ሲጠራቀም አይታይም
- ነጭ ነገርን ለማመልከት በረዶ እንደምሳሌ ይቀርባል
- የበረዶ ንጣት የንፅሕና ሕይወት ተምሳሌት ነው
- መጽሐፍ ቅዱስ፣ ኅጢአታችን እንደ በረዶ እንደሚነጣ ሲናገር እግዚአብሔር ሕዝቡን ፈጽሞ ከኅጢአታቸው ያነጻቸዋል ማለት ነው
- የዮሐንስ ራዕይ የከበረው ክርስቶስን ሲያመለክትት፣ ጠጉሩ፣ “እንደበረዶ ነጭ” ነበር ይላል
- አንዳንድ ቋንቋዎች በረዶን ለማመልከት የተለያዩ ቃሎች ይጠቀሙ ይሆናል