am_tw/bible/other/sleep.md

339 B

መተኛት፥ ተኛ፣ አንቀላፋ

እነዚህ ቃሎች ከሞት ጋር የሚያያዝ ምሳሌያዊ ትርጉም አላቸው

  • “አንቀላፋ”- “ሞተ” የሚለው ተለዋጭ ዘይቤ ነው
  • “ከአባቶቹ ጋር አንቀለፋ” አባቶቹ እንደ ሞቱ እርሱም ሞተ ማለት ነው