847 B
847 B
መክበብ፣ ከበበ
“መክበብ” የሚለው ቃል አጥቂ ሰራዊት ከተማን ሲከብና ምግብም ሆነ መጠጥ ወደዚያ እንዳይገባ ማድረግን ያመለክታል። አንድን ከተማን መክበብ እንቅስቃሴዋን መቆጣጠር ማለት ነው
- ባቢሎናውያን እስራኤልን ለማጥቃት በመጡ ጊዜ ከተማው ውስጥ ያለውን ሕዝብ ለማዳከም ኢየሩሳሌምን ከበቡ
- ከበባ በሚደረግበት ጊዜ ወደ ከተማዋ ቅጥሮች መሻገርና ከተማዋን መቆጣጠር እንዲችል ወራሪው ሰራዊት ቀስ በቀስ ዙሪያውን ካብ ይሠራ ነበር
- “ከበባ ውስጥ” የሚለው ፈሊጣዊ አነጋገር የጠላት ጦር የከበባት ከተማን ያመለክታል