am_tw/bible/other/sandal.md

927 B

ሳንደል

ሳንደል ከእግር ታችኛው ክፍልና ከቁርጭምጭሚት ጋር በክር የሚታሰር ሰለል ያለ ጫማ ነው። ወንዶችም ሆኑ ሴቶች ይጠቀሙበት ነበር

  • ሳንደል ንብረት መሸጥን የመሳሰሉ ሕጋዊ ውሎችን ለማጽናት ጥቅም ላይ ይውል ነበር። (ሩት 4፥7)፣ እንዲህ በሚሆንበት ጊዜ አንደኛው ወገን ሳንደሉን በማውለቅ ለሌላው ወገን ይሰጠው ነበር
  • ጫማን ወይም ሳንደልን ማውለቅ በተለይ በእግዚአብሔር ፊት ከሆነ የአክብሮትና የመገዛት ምልክት ነው
  • ዮሐንስ የኢየሱስን ጫማ ክር ለመፍታት እንኳ ብቁ እንዳልሆነ ተናግሮአል፤ በዚያ ዘመን ይህን ማድረግ በጣም ዝቅ ያለ አገልጋይ ወይም ባርያ ሥራ ነበር