am_tw/bible/other/salvation.md

556 B

ድነት

“ድነት” የሚለው ቃል ከክፉና ከአደጋ መዳንና ማምለጥን ያመለክታል

  • መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ፣ “ድነት” አብዛኛውን ጊዜ ኅጢአታቸውን በመናዘዝ፣ በኢየሱስ ለማያምኑ ሰዎች እግዚአብሔር የሚሰጠውን መንፈሳዊና ዘላለማዊ መዳን የመለክታል
  • መጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር ሕዝቡን ከጠላቶቻቸው እንደሚያድናቸው ወይም እንደሚታደጋቸው ይናገራል