am_tw/bible/other/sacred.md

697 B

የተቀደሰ

“የተቀደሰ” የሚለው ቃል ቅዱስ የሆነና ለእግዚአብሔር ክብር የተለየ ነገርን ያመለክታል

  • መጽሐፍ ቅዱስ የእግዚአብሔር ቃል ስለሆነ የተቀደሰ ነው
  • የእግዚአብሔር የዕረፍት ቀን ስለሆነ ሰንበት የተቀደሰ ነው
  • ለእግዚአብሔር አገልግሎት ጥቅም ላይ የሚውሉ በመሆኑ፣ “የተቀደሰ” ተብለው የሚታሰቡ ነገሮች ዋጋ አላቸው
  • ይህ ቃል ሐሰተኛ አመልክትን ለማምለክ ጥቅም ላይ የሚውሉ ሃይማኖታዊ ነገሮችንም ሊያመለክት ይችላል