am_tw/bible/other/ruler.md

820 B

ገዢ፣ ገዦች፣ ግዛት

ገዢ እንደ አገር መሪ፣ መንግሥት ወይም ሃይማኖታዊ ድርጅት ላይ ሥልጣን ያለውን ሰው የሚያመለክት አጠቃላይ ቃል ነው

  • በብሉይ ኪዳን ዘመን አብዛኛውን ጊዜ “ገዢ” የሚባለው ንጉሥ ነበር፤ “እስራኤልን ገዛ” እንደሚባለው
  • እግዚአብሔር ሌሎች ገዦችን ሁሉ የሚገዛ የሁሉም የበላይ ገዢ ነው
  • አዲስ ኪዳን በተጻፈበት ዘመን የምኩራብ መሪ፣ “ገዢ” ይባል ነበር
  • አገር አስተዳዳሪም፣ “ገዢ” ይባላል
  • እንደ ዐውዱ ሁኔታ፣ “ገዢ” “መሪ” ወይም፣ “ሥልጣን ያለው ሰው” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል