am_tw/bible/other/reproach.md

801 B
Raw Blame History

ነቀፋ

ነቀፋ የአንድን ሰው ፀባይና አኗኗር መብቶች ወይም ይሁንታ መንፈግ ማለት ነው። ብዙውን ጊዜ ነቀፋ ሰውየውን በተመለከተ አሉታዊ ቃል መሰንዘር ነው።

  • አንድ ሰው፣ “ከነቀፋ በላይ” ነው ከተባለ፣ ያ ሰው እግዚአብሔርን በሚያስከብር ሁኔታ እየኖረ ነው። ስለዚህም የሚነቀፍበት ወይም የሚተችበት ነገር የለም፣ ቢኖር እንኳ በጣም ጥቂት ነው ማለት ነው።
  • “ነቀፋ” “እፍረት” ወይም፣ “ውርደት” ተብሎ መተርጎምም ይችላል። ስለዚህም አንድን ሰው መንቀፍ እርሱን ማሳፈር ወይም ማዋረድ ነው።