am_tw/bible/other/quench.md

362 B

ማዳፈን

“ማዳፈን” የሚለው ቃል አንድ ነገር ማጥፋት ወይም መርካት የሚፈልግን ነገር ማስቆም ማለት ነው።

  • ብዙውን ጊዜ ቃሉ ጥቅም ላይ የሚውለው ጥምን ካለ ማርካት ጋር ተያይዞ ነው።
  • እሳት ማጥፋትን ለማመልከትም ይውላል።