am_tw/bible/other/punish.md

918 B

መቅጣት፣ ቅጣት

“ቅጣት” ከፈጸመው ጥፋት የተነሣ አንድ ሰው ላይ አሉታዊ ውጤቶች ማድረስ ማለት ነው።

  • እስራኤል ባለ መታዘዛቸው ይልቁንም ሐሰተኛ አማልክት በማምለካቸው እግዚአብሔር ቀጥቷቸዋል።
  • ብዙውን ጊዜ እግዚአብሔር እስራኤልን ሲቀጣ እንደ ታየው የቅጣት ዓላማ ኀጢአት ማድረግን ማስቆም ነው።
  • ሰዎች ለፈጸሙት ኀጢአት ሁሉ ኢየሱስ ተቀጣ። ምንም እንኳ የሚያስቀጣ በደል ባይኖረትም ኢየሱስ የእያንዳንዱን ሰው ቅጣት በራሱ ተቀበለ።
  • “ያልተቀጣ” ወይም፣ “ያልተቆነጠጠ” የተሰኙት ፈሊጣዊ ንግግሮች በፈጸምው ጥፋት አንድን ሰው ሳይቀጡ መተውን ያመለክታል።