955 B
955 B
ማርከስ
“ማርከስ” ቅዱስ የሆነ ነገርን ማቆሸሽ፣ መበከል ወይም አለማክበር ማለት ነው።
- ቅዱስ የሆነ ነገር ወይም ሰው ርኩስ ሊሆን አይችልም፤ ይልቁን ቅዱስ ባልሆንና ክብር በማይሰጥ ሁኔታ ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል።
- የረከሰ ሰው ቅዱስ ያልሆነና እግዚአብሔርን የማያከብር ነገር የሚያደርግ ነው።
- “ማርከስ” የሚለው ግስ፣ “ቅድስናን መንፈግ”፣ “ክብር ማሳጣት” ወይም፣ “በኀጢአት እግዚአብሔርን ማሳዘን” ተብሎ ሊተረጎም ይችላል።
- እንደ ዐውዱ አገባብ፣ “ማርከስ” የሚለው ቃል እንደ ቅጽል፣ “ክብር የማይሰጥ” ወይም፣ “መንፈሳዊ ያልሆነ” ወይም የረከሰ ተብሎ መተርጎም ይችላል።