am_tw/bible/other/pig.md

885 B

ዓሣማ፣ እሪያ

ዓሣማ ሰዎች ለምግብነት የሚያረቡት ባለ አራት እግርና ሸኾና ያለው እንስሳ ነበር። ሥጋው የዓሣማ ሥጋ ይባላል።

  • የዓሣማ ሥጋ እንዳይበሉና እንደ ርኵስ እንዲቆጠር እግዚአብሔር ለእስራኤላውያን ተናግሮአል። ዛሬም ቢሆን እስራኤላውያን እንደ ርኵስ ስለሚቆጥሩት ሥጋውን አይበሉም።
  • ሌሎች ሰዎች ለምግብነት እንዲገዟቸው ዓሣሞች በእርሻ ቦታ እንዲረቡና እንዲያድጉ ይደረግ ነበር።
  • እርሻ ቦታ ሳይሆን ዱር ውስጥ የሚኖሩ ዓሣሞችም አሉ፤ እነዚህ የዱር ዓሣዎች የሚባሉት ናቸው። ሹል ጥርሶች ስላሉዋቸው እንደ አደገኛ አውሬ ይቆጠራሉ።