832 B
832 B
መውጋት
“መውጋት” ስለት ባለው ሹል ነገር መውጋት ማለት ሲሆን፣ ምሳሌያዊ በሆነ መልኩ ሰውን በጣም ማሳዘንን ለማመልከትም ጥቅም ላይ ይውላል።
- ኢየሱስ መስቀል ላይ ተሰቅሎ እያለ አንድ ወታደር ጎኑን በጦር ወጋው።
- ከመጽሐፍ ቅዱስ እንደምንመለከተው አንድ ባርያ ነጻ ሲወጣና ከጌታው ጋር ለመሆንና እርሱን ለማገልገል ለመምረጡ ምልክት እንዲሆን ጆሮውን ይወጋ (ይበሳ) ነገር።
- ጦር ልቧን እንደሚወጋት ማለትም በልጇ በኢየሱስ ላይ ከሚደርሰው የተነሣ ከባድ ሐዘን እንደሚደርስባት ስምዖን ለማርያም ነግሯት ነበር።