am_tw/bible/other/perseverance.md

781 B

መጽናት፣ ጽናት

መጽናት፣ ምንም እንኳ ረጅም ጊዜ ቢወስድና በጣም አስቸጋሪም ቢሆን በእምነት ወይም የተሰጠውን ሥራ በመፈጸም መቀጠል ማለት ነው።

  • መጽናት፣ በከባድ መከራ ወይም ሁኔታ ውስጥ እንኳ ቢሆን የክርስቶስን በመሰለ መንገድ ተግባርንም መቀጠል ማለትም ይሆናል።
  • ጽናት፣ ምንም አዳጋች ቢሆን ሰዎች ማድረግ ያለባቸውን እንዲያደርጉ የሚያስችል ባሕርይ ነው።
  • እዚህ ላይ “ግትር” የሚለውን ቃል እንዳትጠቀሙ መጠንቀቅ አለባችሁ፤ ብዙ ጊዜ ይህ አሉታዊ ትርጕም ነው የሚኖረው።