am_tw/bible/other/peace.md

691 B

ሰላም፣ ሰላማዊ

ሰላም ምንም ዓይነት ግጭት ወይም ስጋት አለመኖር ማለት ነው።

  • ሰላም በስዎች መካከል ጦርነት ወይም ፀብ አለመኖርን ያመለክታል።
  • ከሰዎች ጋር ሰላም ማድረግ ከእነርሱ ጋር ውጊያ ወይም ግጭት እንዳይኖር ማድረግ ነው።
  • ሰላም በሰዎችና በሰዎች መካከል፣ በእግዚአብሔርና በሰዎች መካከል መልካም ግንኙነት መኖሩንም ያመለክታል።
  • የግል ሰላም ስጋት ወይም ፍርሃት የሌለበት የተረጋጋ አእምሮ መኖርን ያመለክታል።