አባቶች (ርዕሳነ አበው)
ብሉይ ኪዳን ውስጥ፣ “አባቶች” ለሚለው ቃል የሚያመለክተው የአይሁድ ሕዝቡ መሥራች የሆኑትን አባቶች (ርዕሳነ አበው) በተለይም አብርሃም፣ ይስሐቅንና ያዕቆብን ነው።
- 12ቱ የእስራኤል ነገዶች የሆኑትን 12ቱን የያዕቆብ ልጆችንም ያመለክታል።
- “አባቶች” የሚለው ቃል፣ “የቀደሙ አባቶች” ከሚለው ጋር ተመሳሳይ ትርጕም ቢኖረውም፣ ይበልጥ የሚያመለክተው ግን በጣም የታወቁ የነገድ የሕዝብ ስብስብ መሪዎችን ነው።