836 B
836 B
ማድላት፣ አድልዎ
“ማድላት እና፣ “አድልዎ” የተሰኙ ቃሎች፣ አንዳንድ ሰዎችን ከሌሎች የበለጠ ማቅረብ ወይም ከሌሎች የተለየ ነገር ማድረግን ያመለክታል።
- ይህ ከአድሎአዊነት ጋር ይመሳሰላል፤ አድሎአዊነት ሰዎች ሀብታም ወይም የተሳካላቸው ስለሆኑ ብቻ ለሌሎች የማናደርገውን ለእነርሱ ማድረግ ማለት ነው።
- ሀብት ላላቸው ወይም ከፍ ያለ ደረጃ ላይ ላሉ ሰዎች እንዳናደላ መጽሐፍ ቅዱስ ይነግረናል።
- ጳውሎስ ለሮሜ ሰዎች በጻፈው መልእክቱ እግዚአብሔር ያለ ምንም አድልዎ ለሰዎች በቅንነት እንደሚፈርድ ይናገራል።