ዘንባባ
“ዘንባባ” ረጃጅም፣ በቀላሉ የሚተጣጠፍ፣ ከጫፉ ጀምሮ እንደማራገቢያ ዓይነት ቅጠል ያበዛባቸው ቅርንጫፎች ያሉት ረጅም የዛፍ ዘር ነው።
- አብዛኛውን ጊዜ መጽሐፍ ቅዱስ የሚናገርለት “ቴምር” የሚባል ፍሬ ስለሚያፈራው የዘንባባ ዛፍ ነው።
- ኢየሱስ በአህያ ተቀምጦ ኢየሩሳሌም ሲገባ ሰዎቹ እርሱ ፊት መሬቱ ላይ የዘንባባ ዝንጣፊ አንጥፈው ነበር።
- የዘንባባ ቅርንጫፎች(ዝንጣፊዎች) ሰላምንና የድል መታሰቢያን ያመለክታትሉ።