am_tw/bible/other/ox.md

852 B

በሬ፣ በሬዎች

በሬ በተለይ ለእርሻ ስራ የተገራ የከብት ዓይነት ነው። ብዙ ቁጥስ ሲሆን፣ “በሬዎች” ይባላል። በሬ የሚያገለግለው ለተባዕቱ ብዙውን ጊዜ እንዲኮላሹ ይደረጋል።

  • ከመጽሐፍ ቅዱስ የምንመለከተው የበሬዎች ምሳሌ ሰረገላ ወይም ሞፈር እንዲስቡ ቀንበር የተሸከሙ እንስሶች መሆናቸው ነው።
  • ቀንበር የተሸከሙ በሬዎች መጽሐፍ ቅዱስ ውስጥ በጣም የተለመደ ከመሆኑ የተነሳ፣ “ቀንበር መሸከም” የከባድ ሥራ ወይም ልፋት ተለዋጭ ዘይቤ ሆኗል።
  • ወይፈን ያልተኮላሸ ተባዕት እንስሳ ሲሆን፣ ለእርሻ ሥራ ገና ያልተገራ ነው።