am_tw/bible/other/magistrate.md

566 B

ፈራጅ፣ ፈራጆች

ፈራጅ ሕግን በሚመለከቱ ጉዳዮች የመዳኘትና የመወሰን ሥልጣን እንዲኖረው የተሾመ ባለ ሥልጣን ነው።

  • መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን አንድ ፈራጅ በሰዎች መካከል ባለው ጉዳይ መፍትሔ ይሰጥ ነበር።
  • ቃሉ፣ “ዳኛ” ወይም፣ “ዐቃቤ ሕግ” ወይም፣ “የሕግ ባለ ሥልጣን” ወይም ፣ “ባለ ሥልጣን” ወይም፣ “ገዢ” ተብሎ መተርጎም ይችላል።