am_tw/bible/other/leprosy.md

700 B

ለምጽ፣ ለምጻም

መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን፣ “ለምጽ” የተለያዩ የቆዳ በሽታዎችን ያመለክት ነበር። አንድ ሰው ከእነዚህ የቆዳ በሽታዎች በአንዱ ከተያዘ ርኵስ ተብሎ ይቆጠር ነበር።

  • “ለምጻም” የሚባለው ለምጽ ያለበት ሰው ነው።
  • “ለምጻም” በለምጽ የተያዘ ሰው ወይም የአካል ክፍልን የሚገልጽ ቃል ነው።
  • መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ለምጻሞች ከሌሎች ሰዎች ተለይተው ከሰፈር ወይም ከከተማ ውጪ እንዲኖሩ ይደረግ ነበር።