am_tw/bible/other/lawless.md

533 B

ሕግ፣ አፍራሽ፣ ዐመፃ

“ዐመፃ” ለማንኛውም ሕግ ወይም ደንብ አለመታዘዝ ማለት ነው። ሕግ አፍራሽነት፣ “ዐመፃ” ሊባል ይችላል።

  • ሕግ አፍራሽ ዐመፀኛና ለእግዚአብሔር ሕግ የማይታዘዝ ነው።
  • በመጨረሻው ዘመን ክፉ ነገር ለማድረግ ሰይጣን ስለሚጠቀምበት፣ “የዐመፅ ሰው” ወይም፣ “ዐመፀኛው” ስለ ተባለ ሰው ጳውሎስ ይናገራል።