am_tw/bible/other/instruct.md

993 B
Raw Blame History

መምራት፣ መመሪያ

“መምራት” እና፣ “መመሪያ” የተሰኙ ቃሎች የሚያመለክቱት አንድን ነገር እንዴት ማድረግ እንደሚቻል ወይም መታዘዝ የሚገባ ሕግን አስመልክቶ ግልጽ የሆነ አቅጣጫ መመልከት ማለት ነው።

  • ለሕዝቡ እንዲያድሉ ኢየሱስ እንጀራውንና ዓሣውን ለደቀመዛሙርቱ በሰጠ ጊዜ ያንን እንዴት ማድረግ እንዳለባቸውም ግልጽ መመሪያ ሰጥቷቸው ነበር።
  • “መራ” የሚለው ቃል፣ “ተናገረ” ወይም፣ “መመሪያ ሰጠ” ተብሎ መተርጎም ይቻላል።
  • “መመሪያ” “አቅጣጫ” ወይም፣ “ገለጻ” ተብሎ መተርጎም ይችላል።
  • ከያህዌ ጋር በተያያዘ ሁኔታ ጥቅም ላይ ከዋለ፣ “መመሪያ” ትእዛዝ ወይም ደንብ የሚል ትርጉም ይኖረዋል።