am_tw/bible/other/heal.md

678 B

መፈወስ፣ ፈወሰ

መፈወስ የሰው ቁስል፣ ሕመም ወይም ዕዐይነ ስውርነትና የመሳሰሉ ጉድለቶች ከእንግዲህ እንዳይኖሩ ማደረግ ነው። ወይም የታመመውን ወይም ዐቅም ያጣውን ሰው እንደ ገና ጤነኛ ማድረግ ነው።

  • የተፈወሰ ሰው ደኅና ሆኖአል ማለት ነው።
  • ተፈጥሮአዊ ፈውስ የሚሆነው ቀስ በቀስ ነው።
  • ብዙውን ጊዜ ተአምራዊ ፈውስ የሚሆነው አቅጽበት ነው፤ ለምሳሌ ጴጥሮስ ሽባውን ሰው ወዲያውኑ መራመድ እንዲችል እንዳደረገው።