am_tw/bible/other/grape.md

726 B

የወይን ፍሬ

ወይን ፍሬ የወይን ሐረጉ እዚህና እዚያ ተበታትነው የሚያድጉ ትናንሽ ክብ ፍሬዎች ናቸው። ወይን ጠጅ የሚሆነው እነዚህ ፍሬዎች ተጨምቀው ነው።

  • ሰዎች የወይን እርሻቸው ውስጥ ወይን ይተክላሉ። ብዙውን ጊዜ ይህ የሚሆነው የወይን ግንዶችን መደዳውን በመትከል ነው።
  • የወይን ፍሬዎች ብዙ ጊዜ ስለማይቆዩ ከበሰሉ በኋላ ለመብላት ሰዎች ያደርቋቸዋል። እነዚህ የደረቁት ወይኖች ዘቢብ ይባላሉ። ብሉይ ኪዳን ስለ ዘቢብ ጥፍጥፍ የሚለው አለው።