am_tw/bible/other/governor.md

475 B

ገዢ፣ መግዛት

ገዢ፣ አገርን፣ አካባቢን ወይም ክልልን የሚገዛ ሰው ነው። “መግዛት” ሰዎችን ወይም ነገሮችን መምራት ወይም ማስተዳደር ማለት ነው።

  • መጽሐፍ ቅዱስ በተጻፈበት ዘመን ገዢ በንጉሥ ወይም በንጉሠ ነገሥት ነበር የሚሾሙት።
  • ገዦች ከንጉሥ ወይም ከንጉሠ ነገሥት ሥልጣን ሥር ነበሩ።