am_tw/bible/other/free.md

1.0 KiB

የበጎ ፈቃድ ስጦታ

የበጎ ፈቃድ ስጦታ ማለት የአይሁድ ሕግ ከሚጠይቀው መሥዋዕት የበለጠ ወይም ያለፈ መሥዋዕት ማለት ነው።

  • በበጎ ፈቃድ የሚቀርበው መሥዋዕት እንስሳ ከሆነ፣ ነጻ ስጦታ በመሆኑ መጠነኛ ጉድለት ቢኖረው እንኳ ይፈቀዳል።
  • የበዓሉ አንድ አካል በመሆኑ እስራኤላውያን ሁሉ በበጎ ፈቃድ መሥዋዕት የቀረበውን እንስሳ ይበላሉ።
  • መጽሐፍ ዕዝራ እንደ ገና ቤተ መቅደሱን እንደ ገና ለመሥራት መሰጠት የተጀመረ የተለየ ዓይነት የበጎ ፈቃድ ስጦታ ይናገራል። ይህም የወርቅና የብር ሳንቲሞችንና የካህናት ልብሶችንም ይጨምራል።
  • የበጎ ፈቃድ ስጦታ መትረፍረፍንና የተዋጣ መከር የማግኘት ጊዜን ስለሚያመለክት ለእስራኤላውያን የደስታ ጊዜ ነበር።