am_tw/bible/other/foreordain.md

544 B

አስቀድሞ ማወቅ

ቃሉ የሚያማለክተው ገና ከመሆኑ በፊት አንድን ነገር ማወቅን ነው።

  • እግዚአብሔር በጊዜ አይወሰንም። ባለፈው ጊዜ፣ አሁንና ወደ ፊት የሚሆነውን ሁሉ ያውቃል።
  • በተለይ ቃሉ ጥቅም ላይ የዋለው ኢየሱስ ክርስቶስን አዳኝ አድርጎ በመቀበል የሚድኑ ሰዎችን እግዚአብሔር አስቀድም የሚያውቅ መሆኑን ከማመልከት አንጻር ነው።