am_tw/bible/other/flood.md

751 B

ጎርፍ

ብዙውን ጊዜ ጎርፍ የሚባለው ምድሩን ሁሉ የሚሸፍን ብዛት ያለው ውሃ ነው። የአንድን ነገር ብዛት ወይም በድንገት ነገር ለማመልከትም ምሳሌያው በሆነ መልኩ ጥቅም ላይ ይውላል።

  • በኖኅ ዘመን የነበሩ ሰዎች በጣም ክፉዎች ከመሆናቸው የተነሣ እግዚአብሔርን ምድርን ሁሉ ሌላው ቀርቶ የተራሮችን ጫፍ እንኳየሚሸፍን ጎርፍ አመጣ። ሌሎች ጎርፎች የተወሰነ የምድርን ክፍል ብቻ ነው የሚሸፍኑት።
  • ይህ ቃል. “እንባዬ እንደ ጎርፍ ፈሰሰ” ለማለትም ጥቅም ላይ ይውላል።