1021 B
1021 B
ቤተሰብ
መጽሐፍ ቅዱሳዊ ቤተሰብ በዚህ ዘመን፣ “የሩቅ” ቤተሰብ የምንለውን ጨምሮ በጋብቻ ወይም በመወለድ የተዛመዱ ሰዎች መኅበረሰብ ነው።
- የአይሁድ ቤተሰብ በአምልኮና በአስተምህሮ አማካይነት ከአንዱ ወደሌላው የሚተላለፍ ባሕል ያለው ሃይማኖታዊ ማኅበረሰብ ነው።
- ብዙውን ጊዜ የቤተሰቡ ዋና ባለሥልጣን የሚሆነው አባት ነው።
- ቤተሰብ ሲባል፣ አገልጋዮችን፣ የሩቅ ዘመዶችን ሌላው ቀርቶ ቤት ውስጥ ያሉ ባዕድ ሰዎችንም ያካትታል።
- አንዳንድ ቋንቋዎች “ነገድ” ወይም፣ “ጎሳ” የተሰኘ ሰፋ ያለ ቃል ይጠቀሙ ይሆናል፤ እየተናገረ ያለው ከወላጆችና ከልጆች ውጪ ስላሉት ከሆነ በዐውዱ መሠረት በእነዚህ ቃሎች መጠቀም ተገቢ ነው።